በኋይሉ ገብረመድህን በኢትዮጵያ የኪነጥበብ መድረክ የራሱን አሻራ እያኖረ ያለ ጥበበ ሰብዕ ነው። አዲስ መንገድ የትኛውንም ሁነትና የኪነ ጥበብ ስራ ለተመልካች ለማድረስ የተመሰረት መድረክ ነው